Friday, October 16, 2015

Ethiopian court aquits Zone 9 beloggers (ESAT)

ESAT news (October 16, 2015) Reports from Addis Ababa indicated that Zone 9 bloggers were cleared from terrorism charges during the 38th trial on October 16, 2015. They were held for 18 months in detention. In late July 2015, the Ethiopian government released five Zone 9 bloggers and a journalist a week before President Obama visited the country. The Justice Ministry dropped all charges against Edom Kassaye, Zelalem Kibret, Asmamaw Hailegiworgis, Tesfalem Weldeyes, and Mahlet Fantahun without giving further legal justification. read more...

Ethiopian Zone 9 bloggers cleared of terrorism charges (BBC)

The decision means that terror charges have been dropped against all nine of the so-called Zone 9 bloggers, after five were cleared and released in July.
Their case inspired a sustained online campaign for their release by activists in Ethiopia and beyond.
Ethiopia has frequently been criticised for its record on human rights.read more...

አቡነ መቃሪዮስ – የዘመናችን አቡነ ጴጥሮስ (ይሄይስ አእምሮ) (ECADF)

ይሄይስ አእምሮ
እኛ ኢትዮጵያውያን በቁም መመሰጋገን ወይንም መወዳደስ ብዙውን ጊዜ ያቅተናል – ምክንያቱን በውል አላውቅም፡፡ ምናልባት ውዳሤ ከንቱ እንዳይመስልብን ከመፍራት አኳያ ይመስለኛል ሰውን በሕይወት ዘመኑ – እንደፈረንጆቹ – የማወደስ ባህላችን እስከዚህም የሆነው – ይህን የይሉኝታ እሥረኛ የሆነ ልማዳችንን ቅድስና ለመስጠት ታዲያ “ሆድ ያመስግን”፤ “ሙያ በልብ” የመሳሰሉ አባባሎች አሉን፡፡ ምናልባት “አመስጋኝ አማሳኝ” እንደሚባለው ተመስጋኙ የልብ ልብ እንዳይሰማውና እንዳይታበይ ታብዮም እንዳይበላሽብን ከመሥጋት አንጻርም ሊሆን ከቻለ የማናመሰግነው ይህንንም አላውቅም፡፡ ግን አንድ ሰው ከሞተ በኋላ የምሥጋናና የሙገሣ ዶፍ ከማዝነብ – ላያየው – በቁም እያለም አክብሮትንና ፍቅርን መግለጽ መልካም አጋጣሚ ይመስለኛል፡፡ ይህን በጎ ምግባር ብንለምደው አንድ ሰው ከዚህች ምድር ሲሰናበት ወይም ከተሰናበተ በኋላ በውዳሤ ለማንበሽበሽም ሆነ በዕንባ ጎርፍ ለመዘከር ከመጣደፍ የተሻለ አግባብነትና ጠቀሜታ አለው፡፡read more...

Breaking News: After 18 months in detention, charges against Zone 9 bloggers dropped (ECADF)

After 539 days in detention and 39 court appearances, Ethiopian courts today dropped the charges against the remaining imprisoned members of the Zone 9 blogging collective.  read more ...

ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ ፅሁፎች በኢትዮጵያ ከተሞች እየተሰራጩ ነው

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ
“ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ እና ሌሎች ፅሁፎች በአርባ ምንጭ ከተማ በዋና ዋና ቦታዎች ላይ በብዛት ተለጥፈው ታዩ፡፡ read more

Tuesday, August 18, 2015

http://www.borkena.com/2015/08/17/unpacking-the-ethiopian-conundrum-by-yohannes-berhe/

Unpacking the Ethiopian conundrum – By Yohannes Berhe


By Yohannes Berhe
Ethiomedia
Published on August 15, 2015
“The only thing necessary for the triumph of evil is for good men to do nothing.” – Edmund Burke
These words succinctly capture the essence of my commentary herein. It is fair to say, we all have experienced indecision at one time or another. I am not talking about indecision over trivial matters, the mundane and the inconsequential things in life, but indecisions over moral issues that affect our core values. The dilemma where to put our trust is particularly difficult in the murky world of politics that is filled with muddled ideas and misleading rhetoric. However, there comes a point where it all becomes clear and we are faced with stark choices: to remain silent, hence, appease the malevolent forces, or to speak out against them and hasten their demise.........read more...

Monday, April 27, 2015

የግል መልእክት

                     
የተከበራችሁ የፌስ ቡክ ታዳሚዎቼ!

 ዛሬ ጾታ፤ሃይማኖት፤የፖለቲካ አመለካከታችንና ሌሎችም  ልዩነታቶቻችን ሳይገድቡን በየ በራሃው፡የወደቁ፤በየ ባህሩ ለሰመጡ፡በደቡብ አፍሪካ በህይወት ለተቃጠሉ፤በአረቡ አለም በየ ግለሰቦች ቤት ህይወታቸውን ላጡት ፤በተለይም አይሲስ በተባለው ቡዲን ችካኔ በተሞላበት ለታረዱትና በጥይት በተደበደቡት 30 ወንድሞቻችን ሃዘናችን ለመግለጽና በህይወት ያሉትንና በየመን የርበርስ ጦርነት ምክንያት መውጫ አጥተውና  በተለያዩ በየአለም ክፍሎች አሁንም ለሞት አደጋ  ተጋልጠው  በመንከራተት ላይ ያሉትን ጭምር ለማስታወስና የምንችለውን ሁሉ ለማድረግ ከያለንበት ድምጻችን እያሰማን ነው ነው።
                                                                             
እንደሌሎች ሃይማኖቶች ሁሉ ያለአግባብ ሰውን የሚአክል ክቡር የአላህ ፍጡር ቀርቶ ለሰው ልጅ ግልጋሎት የተፈጠሩትን እንሣትን እንኳን ያለ አግባብ መግደል እስልምና አጥብቆ ይከለክላል።ለዝህ ነው እንሣትን  እንኳን ለምግባችን  ፍጆታ  አሰቃይቶ ማረድን ወይም መግደል ብቅ የተተወገዘው።
                                                                      
በሁለቱም ታላላቅ እምነቶች  በክርስትና እና እስልምና እንዲሁም ከነዚህ በፊትም በነበሩ  ቅዱሳን መጽሃፎች  ውስጥ ያላግባብ ሰውን መግደል በጥብቅ የተከለከለ  መሆ ተጠቅሷል። እነዝህ ቅዱሳን መስሃፍት የፈጣሪያችን ቃል በመሆናቸው በምእመናን የተገበራ በካሃዴዎችና አስመሳዮች  ግን ይጣሳ
 
ይህንኑ በተመለከተ ቅዱስ ቁራን እንዲህ ይላል፡

ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹ ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ (ሱረቱል ማኢዳ 32)
                                                      

በቡካሪ ሐዲስ ውስጥ ነብዩ ሙሀመድ (..)

 ሙስሊም ባልሆኑ ንፁሐን ሰዎች ላይ ግድያ የፈፀመ ሰው የጀነትን እጣን አያሸትም(ቅጽ. 3, ሃዲስ # 2995) በማለት ይህንኑ አጠናክረዋል
 ኢትዮጵያ ሃገራችን በነብያችን ወቅት ለሀያ አመት ያህል በየቀኑ አምስት ጊዜ አዛን ያወጣ የነበረ የሙአዚኑ የነ ብላል ህገር ናት  ሴት ኢትዮጵያዊት ነቢዩ (..) መጀመሪያ ሲወለዱ አጎታቸው በደስታ ከባርነት ነጻ ያደረጉዋት  እና ወላጅ እናታቸው በስድስት አመት ዕድሜአቸው ሲሞቱባቸው ከዛ ጊዜ ጀምረው ሞግዚት በመሆን ነቢዩ እስኪሞቱ ድረስ አብረው ሲኖሩ ሲጠሩዋቸ እናቴ ብለው  ይጠሯት የነበር  የነ እሙል አይማን ወይም ባራካህ ሃገር ናት  ከሁሉም በላይ  ደግሞ የዛሬ 1400 አመት በፊት የገዛ ዜጎቻቸው ከሚያደርሱባቸው መከራ ስቃይ ለመሸሽ የሰው ልጅ በእምነቱ የማይበድልባት ሃገር ዳቹህ ተጠለሉ ተብለው  በነቢዩ  (..)     መለኮታዊ ምክር/ትዕዛዝ  የመጡትን  ሙስሊም ስደተኞችን  ተቀብላ ያስተናገደች አገር ናት።ዛሬ በአለም ላይ ካሉት ሀገሮች  የአረ አገሮችን ጨምሮ  ከዛሬዋ ሳውዲ አራቢያ  ውጭ መጀመሪያ ሙስሊሞች የኖርባት ብቸኛዋ  ሃገር ኢትዮጵያ ናት።ህም ነው የስሃቦሽ/የበዩ  (..)ታከትዮች  ወደ ሃገራችን ያደጉት ስደት በተለምዶ  የመጀመሪያ ስደት /ሂጅራ ተብሎ የሚጠራው።                                                       

 ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በሃይማኖት ሳይለያይ ተቻችሎ እስከዛሬ የዘለቀው ።ለዚህም በነዚህ አይሲስ በተባሉት የሰው ዘር ጠላቶች ከታረዱት 30 ኢትዮፕያውያን ወስ አንዱ የሆነው  ሙስሊሙ ወንድማችን ጃማል ዓብዱራሂም በቂ ምስክር ነው። የጋራነታችን ለወደፊትም በዚሁ የቀጥ ዘንድ ከፋፋዮችንና አስመሳዮችን ለመወጋትም ሆነ ለስደታችን መንሴ  የሆኑትን ችግሮች  ሁሉ በጋራ ለመቅረፍ አንድነታችን አጠናክረን በጋራ መስራት የኖርብናል። ያለበለዚያ ችግራችን ሃዘናችን  በዚህ የሚያበቃ አይሆንም።

በአይሲስ ፣በደቡብ አፍሪካዊያን ፤በባህር ማእበል በየበረሃው በየመን የርስብርስ ጦርነት  ህወታቸውን ላጡት ነፍሳቸው ይማር : ተሰቦቻቸው ደግሞ ጽናቱን ይስጣቸው በማለት እንደ አንድ ሙስልም ኢትዮያዊ  እንደ አንድ እንደ የአ ዜጋ እንደ አንድ የአላህ ፍጡር የተሰማ ሃዘን እገልጻለሁ።

 አላህ ኢትዮጵያን ከነ ህዝቦቿ ይባርካት አሚን!!!

WORLD CLOCK - Move the cursor over the map to know the local time

Total Pageviews

CHUO Radio Archive