ESAT news (October 16, 2015) Reports from Addis Ababa indicated that Zone 9 bloggers were cleared from terrorism charges during the 38th trial on October 16, 2015. They were held for 18 months in detention. In late July 2015, the Ethiopian government released five Zone 9 bloggers and a journalist a week before President Obama visited the country. The Justice Ministry dropped all charges against Edom Kassaye, Zelalem Kibret, Asmamaw Hailegiworgis, Tesfalem Weldeyes, and Mahlet Fantahun without giving further legal justification. read more...
Friday, October 16, 2015
Ethiopian Zone 9 bloggers cleared of terrorism charges (BBC)
The decision means that terror charges have been dropped against all nine of the so-called Zone 9 bloggers, after five were cleared and released in July.
Their case inspired a sustained online campaign for their release by activists in Ethiopia and beyond.
Ethiopia has frequently been criticised for its record on human rights.read more...
Their case inspired a sustained online campaign for their release by activists in Ethiopia and beyond.
Ethiopia has frequently been criticised for its record on human rights.read more...
አቡነ መቃሪዮስ – የዘመናችን አቡነ ጴጥሮስ (ይሄይስ አእምሮ) (ECADF)
ይሄይስ አእምሮ
እኛ ኢትዮጵያውያን በቁም መመሰጋገን ወይንም መወዳደስ ብዙውን ጊዜ ያቅተናል – ምክንያቱን በውል አላውቅም፡፡ ምናልባት ውዳሤ ከንቱ እንዳይመስልብን ከመፍራት አኳያ ይመስለኛል ሰውን በሕይወት ዘመኑ – እንደፈረንጆቹ – የማወደስ ባህላችን እስከዚህም የሆነው – ይህን የይሉኝታ እሥረኛ የሆነ ልማዳችንን ቅድስና ለመስጠት ታዲያ “ሆድ ያመስግን”፤ “ሙያ በልብ” የመሳሰሉ አባባሎች አሉን፡፡ ምናልባት “አመስጋኝ አማሳኝ” እንደሚባለው ተመስጋኙ የልብ ልብ እንዳይሰማውና እንዳይታበይ ታብዮም እንዳይበላሽብን ከመሥጋት አንጻርም ሊሆን ከቻለ የማናመሰግነው ይህንንም አላውቅም፡፡ ግን አንድ ሰው ከሞተ በኋላ የምሥጋናና የሙገሣ ዶፍ ከማዝነብ – ላያየው – በቁም እያለም አክብሮትንና ፍቅርን መግለጽ መልካም አጋጣሚ ይመስለኛል፡፡ ይህን በጎ ምግባር ብንለምደው አንድ ሰው ከዚህች ምድር ሲሰናበት ወይም ከተሰናበተ በኋላ በውዳሤ ለማንበሽበሽም ሆነ በዕንባ ጎርፍ ለመዘከር ከመጣደፍ የተሻለ አግባብነትና ጠቀሜታ አለው፡፡read more...
እኛ ኢትዮጵያውያን በቁም መመሰጋገን ወይንም መወዳደስ ብዙውን ጊዜ ያቅተናል – ምክንያቱን በውል አላውቅም፡፡ ምናልባት ውዳሤ ከንቱ እንዳይመስልብን ከመፍራት አኳያ ይመስለኛል ሰውን በሕይወት ዘመኑ – እንደፈረንጆቹ – የማወደስ ባህላችን እስከዚህም የሆነው – ይህን የይሉኝታ እሥረኛ የሆነ ልማዳችንን ቅድስና ለመስጠት ታዲያ “ሆድ ያመስግን”፤ “ሙያ በልብ” የመሳሰሉ አባባሎች አሉን፡፡ ምናልባት “አመስጋኝ አማሳኝ” እንደሚባለው ተመስጋኙ የልብ ልብ እንዳይሰማውና እንዳይታበይ ታብዮም እንዳይበላሽብን ከመሥጋት አንጻርም ሊሆን ከቻለ የማናመሰግነው ይህንንም አላውቅም፡፡ ግን አንድ ሰው ከሞተ በኋላ የምሥጋናና የሙገሣ ዶፍ ከማዝነብ – ላያየው – በቁም እያለም አክብሮትንና ፍቅርን መግለጽ መልካም አጋጣሚ ይመስለኛል፡፡ ይህን በጎ ምግባር ብንለምደው አንድ ሰው ከዚህች ምድር ሲሰናበት ወይም ከተሰናበተ በኋላ በውዳሤ ለማንበሽበሽም ሆነ በዕንባ ጎርፍ ለመዘከር ከመጣደፍ የተሻለ አግባብነትና ጠቀሜታ አለው፡፡read more...
Breaking News: After 18 months in detention, charges against Zone 9 bloggers dropped (ECADF)
After 539 days in detention and 39 court appearances, Ethiopian courts today dropped the charges against the remaining imprisoned members of the Zone 9 blogging collective. read more ...
ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ ፅሁፎች በኢትዮጵያ ከተሞች እየተሰራጩ ነው
የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ
“ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ እና ሌሎች ፅሁፎች በአርባ ምንጭ ከተማ በዋና ዋና ቦታዎች ላይ በብዛት ተለጥፈው ታዩ፡፡ read more
“ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ እና ሌሎች ፅሁፎች በአርባ ምንጭ ከተማ በዋና ዋና ቦታዎች ላይ በብዛት ተለጥፈው ታዩ፡፡ read more
Tuesday, August 18, 2015
http://www.borkena.com/2015/08/17/unpacking-the-ethiopian-conundrum-by-yohannes-berhe/
Unpacking the Ethiopian conundrum – By Yohannes Berhe
By Yohannes Berhe
Ethiomedia
Published on August 15, 2015
“The only thing necessary for the triumph of evil is for good men to do nothing.” – Edmund Burke
These words succinctly capture the essence of my commentary herein. It is fair to say, we all have experienced indecision at one time or another. I am not talking about indecision over trivial matters, the mundane and the inconsequential things in life, but indecisions over moral issues that affect our core values. The dilemma where to put our trust is particularly difficult in the murky world of politics that is filled with muddled ideas and misleading rhetoric. However, there comes a point where it all becomes clear and we are faced with stark choices: to remain silent, hence, appease the malevolent forces, or to speak out against them and hasten their demise.........read more...
By Yohannes Berhe
Ethiomedia
Published on August 15, 2015
“The only thing necessary for the triumph of evil is for good men to do nothing.” – Edmund Burke
These words succinctly capture the essence of my commentary herein. It is fair to say, we all have experienced indecision at one time or another. I am not talking about indecision over trivial matters, the mundane and the inconsequential things in life, but indecisions over moral issues that affect our core values. The dilemma where to put our trust is particularly difficult in the murky world of politics that is filled with muddled ideas and misleading rhetoric. However, there comes a point where it all becomes clear and we are faced with stark choices: to remain silent, hence, appease the malevolent forces, or to speak out against them and hasten their demise.........read more...
Monday, April 27, 2015
የግል መልእክት
የተከበራችሁ የፌስ ቡክ ታዳሚዎቼ!
እንደሌሎች ሃይማኖቶች ሁሉ ያለአግባብ ሰውን የሚአክል ክቡር የአላህ ፍጡር ቀርቶ ለሰው ልጅ ግልጋሎት የተፈጠሩትን እንሣትን እንኳን ያለ አግባብ መግደል እስልምና አጥብቆ ይከለክላል።ለዝህም ነው እንሣትን እንኳን ለምግባችን ፍጆታ አሰቃይቶ ማረድን ወይም መግደል በጥብቅ የተተወገዘው።
በሁለቱም ታላላቅ እምነቶች በክርስትና እና እስልምና እንዲሁም ከነዚህ በፊትም በነበሩ ቅዱሳን መጽሃፎች ውስጥ ያላግባብ ሰውን መግደል በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ ተጠቅሷል። እነዝህ ቅዱሳን መስሃፍት የፈጣሪያችን ቃል በመሆናቸው በምእመናን የተገበራሉ በካሃዴዎችና አስመሳዮች ግን ይጣሳሉ።
ይህንኑ
በተመለከተ ቅዱስ ቁራን እንዲህ ይላል፡
ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹ ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ (ሱረቱል ማኢዳ 32)
በቡካሪ ሐዲስ ውስጥ ነብዩ ሙሀመድ (አ.ራ.ይ)
በአይሲስ
፣በደቡብ አፍሪካዊያን
፤በባህር ማእበል ፣
በየበረሃውና በየመን
የርስብርስ ጦርነት ህወታቸውን
ላጡት ነፍሳቸው ይማር
: ለቤተሰቦቻቸው
ደግሞ ጽናቱን ይስጣቸው
በማለት እንደ አንድ
ሙስልም ኢትዮጵያዊ እንደ
አንድ እንደ የአለም ዜጋ እንደ አንድ የአላህ ፍጡር የተሰማኝ
ሃዘን እገልጻለሁ።
Subscribe to:
Posts (Atom)