Friday, October 16, 2015

Ethiopian court aquits Zone 9 beloggers (ESAT)

ESAT news (October 16, 2015) Reports from Addis Ababa indicated that Zone 9 bloggers were cleared from terrorism charges during the 38th trial on October 16, 2015. They were held for 18 months in detention. In late July 2015, the Ethiopian government released five Zone 9 bloggers and a journalist a week before President Obama visited the country. The Justice Ministry dropped all charges against Edom Kassaye, Zelalem Kibret, Asmamaw Hailegiworgis, Tesfalem Weldeyes, and Mahlet Fantahun without giving further legal justification. read more...

Ethiopian Zone 9 bloggers cleared of terrorism charges (BBC)

The decision means that terror charges have been dropped against all nine of the so-called Zone 9 bloggers, after five were cleared and released in July.
Their case inspired a sustained online campaign for their release by activists in Ethiopia and beyond.
Ethiopia has frequently been criticised for its record on human rights.read more...

አቡነ መቃሪዮስ – የዘመናችን አቡነ ጴጥሮስ (ይሄይስ አእምሮ) (ECADF)

ይሄይስ አእምሮ
እኛ ኢትዮጵያውያን በቁም መመሰጋገን ወይንም መወዳደስ ብዙውን ጊዜ ያቅተናል – ምክንያቱን በውል አላውቅም፡፡ ምናልባት ውዳሤ ከንቱ እንዳይመስልብን ከመፍራት አኳያ ይመስለኛል ሰውን በሕይወት ዘመኑ – እንደፈረንጆቹ – የማወደስ ባህላችን እስከዚህም የሆነው – ይህን የይሉኝታ እሥረኛ የሆነ ልማዳችንን ቅድስና ለመስጠት ታዲያ “ሆድ ያመስግን”፤ “ሙያ በልብ” የመሳሰሉ አባባሎች አሉን፡፡ ምናልባት “አመስጋኝ አማሳኝ” እንደሚባለው ተመስጋኙ የልብ ልብ እንዳይሰማውና እንዳይታበይ ታብዮም እንዳይበላሽብን ከመሥጋት አንጻርም ሊሆን ከቻለ የማናመሰግነው ይህንንም አላውቅም፡፡ ግን አንድ ሰው ከሞተ በኋላ የምሥጋናና የሙገሣ ዶፍ ከማዝነብ – ላያየው – በቁም እያለም አክብሮትንና ፍቅርን መግለጽ መልካም አጋጣሚ ይመስለኛል፡፡ ይህን በጎ ምግባር ብንለምደው አንድ ሰው ከዚህች ምድር ሲሰናበት ወይም ከተሰናበተ በኋላ በውዳሤ ለማንበሽበሽም ሆነ በዕንባ ጎርፍ ለመዘከር ከመጣደፍ የተሻለ አግባብነትና ጠቀሜታ አለው፡፡read more...

Breaking News: After 18 months in detention, charges against Zone 9 bloggers dropped (ECADF)

After 539 days in detention and 39 court appearances, Ethiopian courts today dropped the charges against the remaining imprisoned members of the Zone 9 blogging collective.  read more ...

ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ ፅሁፎች በኢትዮጵያ ከተሞች እየተሰራጩ ነው

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ
“ድል ለአርበኞች ግንቦት 7!” “ሞት ለወያኔ!” የሚሉ እና ሌሎች ፅሁፎች በአርባ ምንጭ ከተማ በዋና ዋና ቦታዎች ላይ በብዛት ተለጥፈው ታዩ፡፡ read more

WORLD CLOCK - Move the cursor over the map to know the local time

Total Pageviews

CHUO Radio Archive