የቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃትን ያበሰረው የጀርመን ግንብ ሊፈርስ ሶስት ዓመታት ብቻ በቀሩበት ከዕለታት በአንዱ ቀን፣
ቅጥ ካጣ አምባ-ገነንነቱ በተጨማሪ ሀገሪቷን የግል ርስቱ ያደረገው የፊሊፒንስ ፕሬዝዳንት ፈርዲናንድ ማርቆስ
“ታሪካዊ” የሚባል ታላቅ ስህተትን ፈፀመ፤ ጠንካራ ተፎካካሪው ሊሆን እንደሚችል ቅድመ-ግምት ተሰጥቶት የነበረውን
የተቃዋሚው ቡድን መሪ ካስገደለ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ እንዲካሄድ የፈቀደውን ምርጫ በአሳፋሪ መንገድ አጭበረበረ፡፡
ይህን ጊዜ የሕዝቡን ትዕግስት አልባነት የተረዱና መነሻቸው ካቶሊክ.................ቀጥለው ለማንበብ እዝህ ይጫኑ...