ፕሮፌሠር አለማየሁ ገ/ማርያም
ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ከሚለይዋቸው ገጽታዎች ዋነኛው በዲሞክራሲ ግንባታ ረገድ እየተጓዙበት ያለው መንገድ ነው። በደቡብ አፍሪካ የዲሞክራሲ መገለጫ የሆነው የህዝብ መንግሥት፣ በህዝብ የተመረጠ መንግሥትና ለህዝብ የሚሠራ መንግሥት የመኖሩ ጉዳይ ነው። (Government of the people by people and for the people) በኢትዮጵያ ያለው የአገዛዝ ሥርዓት መገለጫ ግን የዲሞክራሲ ገጽታ አለው ለማለት ይከብዳል። ምክንያቱም ከዲሞክራሲ መገለጫው ይልቅ ጥቂት ግለሰቦች በሥልጣን ላይ የሚቆዩበትና የህዝብን ሀብት እንደፈለጉ የሚያደርጉበት ሁኔታ የበለጠ ይጐላልና።...more..