Monday, October 27, 2008

ከምርጫ 97 በኋላ በተፈጠረው ግጭት የተሳተፉ ሊጠየቁ ይገባል (ፕ/ር ዓለማየሁ ገ/ማርያም)(Ethiopia Zare)

ፕሮፌሠር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

ባለፈው ሣምንት የኢትዮጵያን ውስጣዊ የፀጥታ ሁኔታ ማዘመን “Moderenizing Internal Security In Ethiopia” የሚል ይፋዊ ሪፖርት ተሰራጭቶ ነበር። ሪፖርቱ በጡረተኛው የብሪታኒያ ኮሎኔል ሚካኤል ዲዋር ሰኔ ወር 2000 ዓ.ም. ላይ የተዘጋጀ ሲሆን ቅኝቱ፣ ግኝቱና የመፍትሔ ሃሳቡ ስኬትን በሚያሳይ መልኩ የተቀመጠ ነው። ለፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችም ምክር ይሰጣል። ኮሎኔል ዲዋር እንደሚገልፁት በጥናቱ ላይ በለንደን የኢትዮጵያ አምባሣደርና በኢትዮጵያ የቀድሞ የብሪታኒያ አምባሳደርን ጨምሮ በርካታ ባለሙያዎች ከግንቦት 2007 እ.ኤ.አ. ጀምሮ መሳተፋቸውን ይጠቅሳል።...more..

WORLD CLOCK - Move the cursor over the map to know the local time

Total Pageviews

CHUO Radio Archive