Wednesday, June 4, 2008

አቶ ስዬ አብርሃ በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ጉዳይ ላይ አቶ መለስን ተቹ(Ethiopia Zare)

“… ሱዳኖች በድንበር አካባቢ የጀመሩትን ጉዳይ አላቆሙም። ይባስ ብለው በእርሻ ሥራ መቋቋም የጀመሩትን ኢትዮጵያውያን ገበሬዎችን መተናኮል እና መጋፋት ጀመሩ። ይህ ኹኔታ እየባሰበት በመሄዱ ውሱን የመከላከያ ኃይል በዚሁ አካባቢ በማስፈር ቀስ በቀስ ይህንኑ ማጠናከር ጀመርን። ሠራዊቱ ይህን በአራሾች ላይ የሚደርሰውን በደል እና በዓይናችን ፊት የሚደርሰውን ውድመት መቃወም ጀመረ።...More..

WORLD CLOCK - Move the cursor over the map to know the local time

Total Pageviews

CHUO Radio Archive